Biblia Todo Logo
የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ
- ማስታወቂያዎች -




ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ

መጽሐፈ ዮዲት 11:8 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

8 “ጥበብህንና ክህሎትህን ሰምተናል፥ በመንግሥቱ ሁሉ አንተ ብቻ መልካም፥ በአስተዋይነትህ ኃያል፥ በሰልፍህም ሁሉ የተደነቅህ እንደሆንህ በምድሪቱ ሁሉ ተሰምቷል።

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

8 ሥራ​ህ​ንና የል​ቡ​ና​ህን ጥበብ ሰም​ተ​ና​ልና በመ​ን​ግ​ሥቱ ሁሉ አንተ ብቻ ቸር እንደ ሆንህ፥ በአ​ገሩ ሁሉ ተሰ​ም​ት​ዋ​ልና፥ በሥ​ራ​ህም ሁሉ አንተ ብርቱ ነህና፥ በሰ​ል​ፍ​ህም ሁሉ አንተ የተ​ደ​ነ​ቅህ ነህና።

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ




መጽሐፈ ዮዲት 11:8
0 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች  

ተከተሉን:

ማስታወቂያዎች


ማስታወቂያዎች