Biblia Todo Logo
የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ
- ማስታወቂያዎች -




ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ

መጽሐፈ ዮዲት 11:7 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

7 የምድር ሁሉ ንጉሥ፥ ሕያው ፍጥረትን ሁሉ እንድታቀና በላከህ ናቡከደነፆርና በኃይሉ እምላለሁ፤ በአንተ በኩል ሰዎች ብቻ የሚገዙለት አይደሉም፤ ነገር ግን የዱር አራዊትና ከብቶች፥ በሰማይ የሚበሩ ወፎችም በኃይልህ ከናቡከደነፆርና ከቤቱ በታች ይገዙለታል እንጂ።”

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

7 የም​ድር ሁሉ ንጉሥ ናቡ​ከ​ደ​ነ​ፆር በሕ​ይ​ወት ይኑር! ፍጥ​ረ​ቱን ሁሉ ታቀና ዘንድ አን​ተን የላከ ኀይሉ ይኑር። በም​ድረ በዳ የሚ​ኖሩ አው​ሬ​ዎ​ችና እን​ስሳ፥ በሰ​ማይ የሚ​በሩ ወፎ​ችም በኀ​ይ​ልህ ከና​ቡ​ከ​ደ​ነ​ፆ​ርና ከቤቱ በታች ይኖ​ራሉ እንጂ በዘ​መ​ንህ ሰዎች ብቻ የሚ​ገ​ዙ​ለት አይ​ደ​ለም።

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ




መጽሐፈ ዮዲት 11:7
0 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች  

ተከተሉን:

ማስታወቂያዎች


ማስታወቂያዎች