Biblia Todo Logo
የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ
- ማስታወቂያዎች -




ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ

መጽሐፈ ዮዲት 11:5 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

5 ዩዲትም እንዲህ አለችው፦ “የባርያህን ቃል ተቀበል፤ ባርያህ በፊትህ ትናገር፤ በዚች ምሽት ለጌታዬ አንድም የሐሰት ነገርን አልናገርም።

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

5 ዮዲ​ትም አለ​ችው፥ “የእ​ኔን የባ​ሪ​ያ​ህን ቃል ተቀ​በል፤ እኔ ባሪ​ያህ በፊ​ትህ እነ​ግ​ር​ሃ​ለሁ፤ በዚች ሌሊት እኔ ለጌ​ታዬ ሐሰት ነገ​ርን አል​ነ​ግ​ር​ህም።

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ




መጽሐፈ ዮዲት 11:5
0 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች  

ተከተሉን:

ማስታወቂያዎች


ማስታወቂያዎች