ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ መጽሐፈ ዮዲት 11:18 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)18 በዚያን ጊዜ መጥቼ እነግርሃለሁ፥ አንተም ከሠራዊትህ ሁሉ ጋር ትወጣለህ፥ ከእነርሱም የሚቋቋምህ አይኖርም። ምዕራፉን ተመልከትየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)18 መጥቼም ይህን እነግርሃለሁ፤ ከሠራዊትህ ሁሉ ጋር ትወጣለህ፤ የሚቃወምህም አይኖርም። ምዕራፉን ተመልከት |