Biblia Todo Logo
የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ
- ማስታወቂያዎች -




ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ

መጽሐፈ ዮዲት 11:12 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

12 የምግባቸው ስላለቀና ውኃው ስላጠራቸው፥ ከብቶቻቸውን ሁሉና እግዚአብሔር በሕጉ እንዳይበሉ የከለከላቸውን ሁሉ ሊበሉ ወስነዋል።

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

12 እህ​ላ​ቸ​ውና ውኃ​ቸው አል​ቋ​ልና፥ ከብ​ታ​ቸ​ው​ንም ይበሉ ዘንድ ተመ​ል​ሰ​ዋ​ልና፥ እን​ዳ​ይ​በሉ አም​ላ​ካ​ቸው በኦ​ሪ​ታ​ቸው የከ​ለ​ከ​ላ​ቸ​ውን ያን ይበሉ ዘንድ ደር​ሰ​ዋ​ልና።

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ




መጽሐፈ ዮዲት 11:12
0 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች  

ተከተሉን:

ማስታወቂያዎች


ማስታወቂያዎች