Biblia Todo Logo
የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ
- ማስታወቂያዎች -




ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ

መጽሐፈ ዮዲት 11:1 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

1 ሆሎፎርኒስም እንዲህ አላት፦ “አንቺ ሴት አይዞሽ፥ ልብሽም አይፍራ፥ የምድር ሁሉ ገዢ የሆነውን ንጉሥ ናቡከደነፆርን ለማገልገል የቆረጠን ሰው ጉዳት አድርሼ አላውቅምና።

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

1 ሆሎ​ፎ​ር​ኒ​ስም አላት፥ “አንቺ ሴት እመኝ፤ ለዓ​ለሙ ሁሉ ንጉሥ ለና​ቡ​ከ​ደ​ነ​ፆር ይገዛ ዘንድ ራሱን ወደ እርሱ በመ​ለሰ ሰው እኔ ክፉ ነገ​ርን አላ​ደ​ር​ግ​ምና ልቡ​ናሽ አይ​ፍ​ራ​ብሽ።

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ




መጽሐፈ ዮዲት 11:1
0 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች  

ተከተሉን:

ማስታወቂያዎች


ማስታወቂያዎች