Biblia Todo Logo
የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ
- ማስታወቂያዎች -




ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ

መጽሐፈ ዮዲት 10:5 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

5 አገልጋይዋን የወይን አቁማዳ፥ የዘይት ማሰሮ አስያዘቻት፤ በከረጢት ውስጥ በሶና የደረቅ በለስ ፍሬ፤ ቂጣ ሞላች፤ ዕቃዎቿን ሁሉ በደንብ ጠቀለለችና አገልጋይዋን አሸከመቻት።

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

5 የወ​ይ​ኑን ገን​ቦና የዘ​ይ​ቱን ማሰሮ ትሸ​ከም ዘንድ ለብ​ላ​ቴ​ናዋ ሰጠ​ቻት፤ ስልቅ በሶ​ውን፥ የስ​ንዴ አም​ባ​ሻ​ው​ንና በለ​ሱን በስ​ል​ቻዋ መላች፤ ገን​ዘ​ብ​ዋ​ንም ሁሉ አን​ግታ አሸ​ከ​መ​ቻት።

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ




መጽሐፈ ዮዲት 10:5
0 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች  

ተከተሉን:

ማስታወቂያዎች


ማስታወቂያዎች