Biblia Todo Logo
የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ
- ማስታወቂያዎች -




ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ

መጽሐፈ ዮዲት 10:4 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

4 ጫማዋን አደረገች፥ አምባርዋን፥ አልቦዋን፥ ቀለበትዋን፥ ጉትቻዋንና ጌጥዋን ሁሉ አደረገች፤ የሚያዩአትን ወንዶች ሁሉ ዐይን ለማማለል እራሷን እጅግ አስዋበች።

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

4 ጫማ​ዋ​ንም ተጫ​ማች፤ አል​ቦ​ዋ​ንና ቀለ​በ​ት​ዋን፥ አም​ባ​ር​ዋ​ንና ጉት​ቻ​ዋ​ንም አደ​ረ​ገች፤ ጌጡ​ንም ሁሉ አጌ​ጠች፤ የሚ​ያ​ዩ​አ​ት​ንም ወን​ዶች ሁሉ ዐይን እስ​ክ​ታ​ስት ድረስ ፈጽማ አጌ​ጠች።

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ




መጽሐፈ ዮዲት 10:4
0 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች  

ተከተሉን:

ማስታወቂያዎች


ማስታወቂያዎች