ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ መጽሐፈ ዮዲት 10:20 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)20 በሆሎፎርኒስ አጠገብ የሚገኙ ጠባቂዎችና አገልጋዮቹ ሁሉ መጥተው ወደ ድንኳኑ አስገቧት። ምዕራፉን ተመልከትየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)20 በሆሎፎርኒስ አጠገብ የተቀመጡ አሽከሮቹም ሁሉ መጥተው ወደ ድንኳኑ አገቧት። ምዕራፉን ተመልከት |