ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ መጽሐፈ ዮዲት 10:16 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)16 በፊቱ በቆምሽ ጊዜ ልብሽ አይፍራ፥ ይህንን ቃልሽን ንገሪው፤ መልካም ያደርግልሻል።” ምዕራፉን ተመልከትየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)16 በፊቱም በቆምሽ ጊዜ ይህን ነገርሽን ንገሪው እንጂ ልቡናሽ አይፍራ፤ በጎ ነገርን ያደርግልሻል።” ምዕራፉን ተመልከት |