Biblia Todo Logo
የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ
- ማስታወቂያዎች -




ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ

መጽሐፈ ዮዲት 10:10 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

10 በከፈቱላትም ጊዜ ዮዲት ወጣች፥ አገልጋይቷም ከእርሷ ጋር፤ የከተማይቱ ሰዎች ተራራውን እስክትወርድና ሸለቆውን አልፋ እስክትሄድ ድረስ ይመለከቷት ነበር፤ ከዚያ በኋላ ግን ሊያዩአት አልቻሉም።

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

10 ይህ​ንም በአ​ደ​ረጉ ጊዜ ዮዲት ወጣች፤ ብላ​ቴ​ና​ዋም ከእ​ርሷ ጋር ወጣች፤ የከ​ተ​ማው ሰዎ​ችም ካን​ባው ወርዳ ከሸ​ለ​ቆው እስ​ክ​ታ​ልፍ ድረስ ያዩ​አት ነበር፤ ከዚህ በኋላ ግን አላ​ዩ​አ​ትም።

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ




መጽሐፈ ዮዲት 10:10
0 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች  

ተከተሉን:

ማስታወቂያዎች


ማስታወቂያዎች