Biblia Todo Logo
የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ
- ማስታወቂያዎች -




ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ

መጽሐፈ ዮዲት 1:9 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

9 በሰማርያና በከተሞችዋ ላሉ ሁሉ፥ በዮርዳኖስ ማዶ እስከ ኢየሩሳሌም፥ ባታኒ፥ ኬሎስ፥ ቃዴስ፥ የግብጽ ወንዝ፥ ታፍናስ፥ ራምሴና ጌሴም ምድር ሁሉ፥

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

9 በሰ​ማ​ር​ያና በአ​ው​ራ​ጃዋ ለሚ​ኖሩ ሰዎች ሁሉ፥ በዮ​ር​ዳ​ኖስ ማዶ እስከ ኢየ​ሩ​ሳ​ሌ​ምና እስከ ቢላ​ጢኒ፥ እስከ ኪሎ​ስና እስከ ቃዴስ እስከ ግብፅ ወንዝ፥ ጣፍ​ና​ስና ራሚስ እስከ ጌሴም ምድር ሁሉ።

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ




መጽሐፈ ዮዲት 1:9
0 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች  

ተከተሉን:

ማስታወቂያዎች


ማስታወቂያዎች