Biblia Todo Logo
የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ
- ማስታወቂያዎች -




ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ

መጽሐፈ ዮዲት 1:6 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

6 በአምባው የሚኖሩ ሰዎች ሁሉ፥ በኤፈራጥስ፥ በጤግራን፥ በሄዳስጴን ያሉ ሁሉ፥ በኤለሜዖን ንጉሥ በአርዮክ ግዛት ያሉ ሁሉ ከናቡከደነፆር ጋር ወገኑ፥ ብዙ ሕዝቦችም የካሉድን ልጆች ለመውጋት ተሰበሰቡ።

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

6 በአ​ምባ የሚ​ኖሩ ሰዎ​ችም ሁሉ ወጥ​ተው ተቀ​በ​ሉት፤ በኤ​ፍ​ራ​ጥ​ስና በጤ​ግ​ሮስ፥ በሒ​ደ​ስ​ጶ​ንም፥ በኤ​ሊ​ሜ​ዎን ንጉሥ በአ​ር​ዮክ ግዛት አው​ራጃ ያሉ ሁሉ የካ​ሉ​ድን ልጆች ይዋ​ጓ​ቸው ዘንድ እጅግ ብዙ የሆኑ አሕ​ዛ​ብም ተሰ​በ​ሰቡ።

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ




መጽሐፈ ዮዲት 1:6
0 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች  

ተከተሉን:

ማስታወቂያዎች


ማስታወቂያዎች