Biblia Todo Logo
የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ

- ማስታወቂያዎች -




ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ

መጽሐፈ ዮዲት 1:13 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

13 በዓሥራ ሰባተኛው ዓመት ሠራዊቱን በንጉሥ አርፋክስድ ላይ አሰለፈ፥ በጦርነቱም አሸነፈ፥ የአርፋክስድን ሠራዊቱን ሁሉ፥ ፈረሰኞቹንና ሠረገላዎቹን ገለበጠ።

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

13 ከሠ​ራ​ዊቱ ሁሉ ጋር ንጉሡ አር​ፋ​ክ​ስ​ድን በነ​ገሠ በዐ​ሥራ ሰባ​ተ​ኛው ዓመት ተዋ​ጋው፤ ድል ነሥ​ቶም የአ​ር​ፋ​ክ​ስ​ድን ሠራ​ዊ​ቱን ሁሉ፥ ፈረ​ሶ​ቹ​ንና ሰረ​ገ​ላ​ዎ​ቹን ሁሉ ወሰደ።

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ




መጽሐፈ ዮዲት 1:13
0 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች  

ተከተሉን:

ማስታወቂያዎች


ማስታወቂያዎች