Biblia Todo Logo
የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ

- ማስታወቂያዎች -




ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ

መጽሐፈ ዮዲት 1:11 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

11 ነገር ግን በምድሪቱ የሚኖሩ ሁሉ የአሦርን ንጉሥ የናቡከደነፆርን ቃል ንቀው ከእሱ ጋር በጦርነት ላይ ለመሰለፍ እንቢ አሉ፤ አልፈሩትምና፥ እንደ አንድ ሰው ቆጥረዉታልና፤ መልክተኞቹንም ባዶ እጃቸውንና አዋርደው ከፊታቸው መለሱአቸው።

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

11 በም​ድር የሚ​ኖሩ ሁሉ የፋ​ርስ ንጉሥ የና​ቡ​ከ​ደ​ነ​ፆ​ርን ትእ​ዛዝ እንቢ አሉ፤ ከእ​ር​ሱም ጋር ወደ ጦር አል​ሄ​ዱም። አል​ፈ​ሩ​ት​ምና በፊ​ታ​ቸው እንደ አንድ ሰው ሆኗ​ልና። መል​እ​ክ​ተ​ኞ​ቹም ባዶ​አ​ቸ​ውን በው​ር​ደት ከፊ​ታ​ቸው ተመ​ለሱ።

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ




መጽሐፈ ዮዲት 1:11
0 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች  

ተከተሉን:

ማስታወቂያዎች


ማስታወቂያዎች