30 ኤልቶላድ፥ ኪሲል፥ ሔርማ፥
30 ኤልቶላድ፣ ኪሲል፣ ሖርማ፣
30 ኤልቶላድ፥ ከሲል፥ ሖርማ፥
30 ኤለቦሂዳድ፥ ቤቴልና ኤርማም፤
ኤልቶላድ፥ በቱል፥ ሔርማ፥
የይሁዳ ሰዎች ከወንድሞቻቸው ከስምዖን ልጆች ጋር ሆነው በጽፋት ከተማ በሚኖሩት ከነዓናውያን ላይ ዘመቱ፤ ከተማይቱንም ፈጽሞ ደመሰሷት፤ ስለዚህ ከተማይቱ ሖርማ ተብላ ተጠራች።
በዚያም በተራራማው አገር ይኖሩ የነበር አሞራውያን ወጥተው ተጋጠሙአችሁ፥ እንደ ንብ መንጋ አሳደዱአችሁ፥ እስከ ሔርማም ድረስ በሴይር ድል ነሷችሁ።
በዚያም ተራራ ላይ የተቀመጡ አማሌቃውያንና ከነዓናውያን ወረዱ፥ አሸንፈወዋቸውም እስከ ሔርማ ድረስ አሳደዱአቸው።
በኣላ፥ ዒዪም፥ ዓጼም፥
ጺቅላግ፥ ማድማና፥ ሳንሳና፥
በሖርማ፥ በቦርዓሻን፥ በዐታክና፥
ጌታም የእስራኤልን ድምፅ ሰማ፥ ከነዓናውያንንም አሳልፎ ሰጣቸው፤ እነርሱንም ከተሞቻቸውንም እርም ብለው አጠፉ፤ የዚያንም ስፍራ ስም ሔርማ ብለው ጠሩት።