ዮሐንስ 6:59 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)59 በቅፍርናሆም፥ በምኵራብ ሲያስተምር ነበር ይህን ያለው። ምዕራፉን ተመልከትአዲሱ መደበኛ ትርጒም59 ይህን የተናገረው በቅፍርናሆም፣ በምኵራብ እያስተማረ ሳለ ነበር። ምዕራፉን ተመልከትአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም59 ኢየሱስ ይህን የተናገረው በቅፍርናሆም በምኲራብ በሚያስተምርበት ጊዜ ነበር። ምዕራፉን ተመልከትየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)59 በቅፍርናሆምም በምኵራብ ሲያስተምራቸው ይህን ተናገረ፤ ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)59 በቅፍርናሆም ሲያስተምር ይህን በምኵራብ አለ። ምዕራፉን ተመልከት |