ዮሐንስ 6:49 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)49 አባቶቻችሁ በምድረ በዳ መና በሉ፤ ሞቱም፤ ምዕራፉን ተመልከትአዲሱ መደበኛ ትርጒም49 አባቶቻችሁ በምድረ በዳ መና በሉ፤ ይሁን እንጂ ሞቱ። ምዕራፉን ተመልከትአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም49 አባቶቻችሁ በበረሓ መና በሉ፤ ነገር ግን ሞቱ፤ ምዕራፉን ተመልከትየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)49 አባቶቻችሁስ በምድረ በዳ መና በሉ፥ ሞቱም። ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)49 አባቶቻችሁ በምድረ በዳ መና በሉ ሞቱም፤ ምዕራፉን ተመልከት |