ዮሐንስ 6:36 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)36 ነገር ግን እንዳያችሁኝ፥ እንዳላመናችሁም ነገርኳችሁ። ምዕራፉን ተመልከትአዲሱ መደበኛ ትርጒም36 ነገር ግን እንደ ነገርኋችሁ፣ አይታችሁኝም እንኳ አታምኑም። ምዕራፉን ተመልከትአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም36 እናንተ ግን አይታችሁኛል፤ ግን በእኔ አላመናችሁም እላችኋለሁ። ምዕራፉን ተመልከትየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)36 ነገር ግን እላችኋለሁ፤ አያችሁኝ፤ አላመናችሁብኝምም። ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)36 ነገር ግን አይታችሁኝ እንዳላመናችሁ አልኋችሁ። ምዕራፉን ተመልከት |