ዮሐንስ 3:24 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)24 ዮሐንስ ገና ወደ ወኅኒ ቤት አልወረደም ነበርና። ምዕራፉን ተመልከትአዲሱ መደበኛ ትርጒም24 ይህም የሆነው ዮሐንስ ወህኒ ከመግባቱ በፊት ነበር። ምዕራፉን ተመልከትአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም24 በዚያን ጊዜ ዮሐንስ ገና አልታሰረም ነበር። ምዕራፉን ተመልከትየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)24 ዮሐንስ ገና ወደ ወኅኒ ቤት አልገባም ነበርና። ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)24 እየመጡም ይጠመቁ ነበር ዮሐንስ ገና ወደ ወኅኒ አልተጨመረም ነበርና። ምዕራፉን ተመልከት |