ዮሐንስ 19:37 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)37 ደግሞም ሌላው የመጽሐፍ ክፍል “ያንን የወጉትን ያዩታል” ይላል። ምዕራፉን ተመልከትአዲሱ መደበኛ ትርጒም37 ሌላውም መጽሐፍ፣ “የወጉትም ያዩታል” ስለሚል ነው። ምዕራፉን ተመልከትአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም37 ደግሞም በሌላው የቅዱስ መጽሐፍ ክፍል “ያንን የወጉትን ያዩታል” ይላል። ምዕራፉን ተመልከትየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)37 ሌላዉም መጽሐፍ ደግሞ“ የወጉትን ያዩታል” ይላል። ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)37 ደግሞም ሌላው መጽሐፍ፦ “የወጉትን ያዩታል” ይላል። ምዕራፉን ተመልከት |