ዮሐንስ 19:22 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)22 ጲላጦስም “የጻፍሁትን ጽፌአለሁ” ብሎ መለሰ። ምዕራፉን ተመልከትአዲሱ መደበኛ ትርጒም22 ጲላጦስም፣ “በቃ፤ የጻፍሁትን ጽፌአለሁ” ብሎ መለሰ። ምዕራፉን ተመልከትአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም22 ጲላጦስ ግን “የጻፍኩትን ጽፌአለሁ” ሲል መለሰ። ምዕራፉን ተመልከትየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)22 ጲላጦስም፥ “የጻፍሁትን ጻፍሁ” ብሎ መለሰላቸው። ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)22 ጲላጦስም፦ “የጻፍሁትን ጽፌአለሁ” ብሎ መለሰ። ምዕራፉን ተመልከት |