ዮሐንስ 19:1 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)1 በዚያን ጊዜም ጲላጦስ ኢየሱስን ወስዶ ገረፈው። ምዕራፉን ተመልከትአዲሱ መደበኛ ትርጒም1 ጲላጦስም ኢየሱስን ወስዶ አስገረፈው። ምዕራፉን ተመልከትአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም1 ከዚህ በኋላ ጲላጦስ ኢየሱስን ወስዶ አስገረፈው። ምዕራፉን ተመልከትየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)1 ከዚህም በኋላ ጲላጦስ ጌታችን ኢየሱስን ይዞ ገረፈው። ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)1 በዚያን ጊዜም ጲላጦስ ኢየሱስን ይዞ ገረፈው። ምዕራፉን ተመልከት |