ዮሐንስ 14:25 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)25 “በእናንተ ዘንድ ስኖር ይህን ነግሬአችኋለሁ፤ ምዕራፉን ተመልከትአዲሱ መደበኛ ትርጒም25 “አሁን ከእናንተ ጋራ እያለሁ ይህን ሁሉ ነግሬአችኋለሁ፤ ምዕራፉን ተመልከትአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም25 “አሁን ከእናንተም ጋር እያለሁ ይህን ነገር ነግሬአችኋለሁ፤ ምዕራፉን ተመልከትየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)25 “ከእናንተም ጋር ሳለሁ ይህን ነገርኋችሁ። ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)25 ከእናንተ ዘንድ ስኖር ይህን ነግሬአችኋለሁ፤ ምዕራፉን ተመልከት |