ዮሐንስ 1:5 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)5 ብርሃንም በጨለማ ይበራል፤ ጨለማም አላሸነፈውም። ምዕራፉን ተመልከትአዲሱ መደበኛ ትርጒም5 ብርሃንም በጨለማ ያበራል፤ ጨለማውም አላሸነፈውም። ምዕራፉን ተመልከትአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም5 ብርሃን በጨለማ ያበራል፤ ጨለማም ብርሃንን አያሸንፈውም። ምዕራፉን ተመልከትየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)5 ብርሃንም በጨለማ ያበራል፤ ጨለማም አላገኘውም። ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)5 ብርሃንም በጨለማ ይበራል፥ ጨለማም አላሸነፈውም። ምዕራፉን ተመልከት |