Biblia Todo Logo
የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ

- ማስታወቂያዎች -




ኢዮብ 9:34 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

34 በትሩን ከእኔ ላይ ያርቅ፥ ግርማውም አያስፈራኝ፥

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

34 ግርማው እንዳያስፈራኝ፣ እግዚአብሔር በትሩን ከእኔ ላይ ቢያነሣ፣

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

34 በትሩ ከእኔ ላይ በራቀ ነበር፤ ግር​ማ​ውም ባላ​ስ​ፈ​ራኝ ነበር።

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

34 በትሩን ከእኔ ላይ ያርቅ፥ ግርማውም አያስፈራኝ፥

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ




ኢዮብ 9:34
11 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች  

አንተ ሠርተኸኛልና ዝም አልሁ አፌንም አልከፈትሁም።


እነሆ፥ ግርማዬ አያስፈራህም፥ እኔም አልጫንህም።”


ክብሩስ አያስፈራችሁምን? ግርማውስ አይወድቅባችሁምን?


የቁጣህን ጽናት ማን ያውቃል? የቁጣህንስ ግርማ ማን ያውቃል?


“ስለዚህም ልቤ ተንቀጠቀጠ፥ ከስፍራውም ውጭ ዘለለ።


የእግዚአብሔር መዓት አስደንግጦኛልና፥ በክብሩም ፊት ምንም ለማድረግ አልቻልሁም።”


ስለዚህ በፊቱ ደነገጥሁ፥ ባሰብሁም መጠን ፈራሁት።


ሥርዓቴንም ቢያረክሱ፥ ትእዛዜንም ባይጠብቁ፥


መቅሠፍትህን ከእኔ አርቅ፥ ከእጅህ ብርታት የተነሣ አልቄአለሁና።


ተከተሉን:

ማስታወቂያዎች


ማስታወቂያዎች