ኢዮብ 4:21 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)21 ገመዳቸው የተነቀለ አይደለምን? አለጥበብም ይሞታሉ።’” ምዕራፉን ተመልከትአዲሱ መደበኛ ትርጒም21 ያለ ጥበብ ይሞቱ ዘንድ፣ የድንኳናቸው ገመድ አልተነቀለምን?’ ምዕራፉን ተመልከትአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም21 ካስማው እንደ ተነቀለ ድንኳን ያለ ጥበብ ይሞታሉ።’ ” ምዕራፉን ተመልከትየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)21 እፍ ብሎባቸዋልና ይደርቃሉ፥ ጥበብም የላቸውምና ይጠፋሉ። ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)21 ገመዳቸው የተነቀለ አይደለምን? አለጥበብም ይሞታሉ። ምዕራፉን ተመልከት |