ኢዮብ 36:9 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)9 ተግባራቸውንና መተላለፋቸውን በትዕቢትም እንደሚሠሩም ይናገራቸዋል። ምዕራፉን ተመልከትአዲሱ መደበኛ ትርጒም9 በእብሪት የፈጸሙትን በደል፣ ተግባራቸውን ይነግራቸዋል። ምዕራፉን ተመልከትአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም9 እነርሱ በትዕቢታቸው፥ የሠሩትን ኃጢአት ይገልጥባቸዋል። ምዕራፉን ተመልከትየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)9 ሥራቸውንና መተላለፋቸውን ይነግራቸዋል፥ ብዙ ነውና። ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)9 ሥራቸውንና መተላለፋቸውን በትዕቢትም እንዳደረጉ ይናገራቸዋል። ምዕራፉን ተመልከት |