ኢዮብ 34:4 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)4 ፍትሕን እንምረጥ፥ መልካሙንም ነገር በመካከላችን እንወቅ። ምዕራፉን ተመልከትአዲሱ መደበኛ ትርጒም4 የሚበጀንን እንምረጥ፣ መልካሙንም ዐብረን እንወቅ። ምዕራፉን ተመልከትአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም4 ትክክለኛ የሆነውን ነገር መርምረን እንወቅ፤ መልካሙንም ነገር አብረን እንማር። ምዕራፉን ተመልከትየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)4 ፍርድን ለራሳችን እንምረጥ፤ በመካከላችንም ምን እንደሚሻል እንወቅ። ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)4 ቅን የሆነውን ነገር እንምረጥ፥ መልካሙንም ነገር በመካከላችን እንወቅ። ምዕራፉን ተመልከት |