Biblia Todo Logo
የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ

- ማስታወቂያዎች -




ኢዮብ 21:29 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

29 መንገደኞችን አልጠየቃችሁምን? ምስክርነታቸውንስ አትረዱምን?

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

29 መንገደኞችን አልጠየቃችሁምን? የነገሯችሁንስ ነገር በጥሞና አላዳመጣችሁምን?

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

29 መንገደኞችን አልጠየቃችሁምን? የተናገሩትንስ ምስክርነት አትቀበሉምን?

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

29 መን​ገድ ዐላ​ፊ​ዎ​ችን ጠይ​ቋ​ቸው፤ ምል​ክ​ታ​ቸ​ው​ንም አታ​ገ​ኙም።

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

29 መንገድ አላፊዎችን አልጠየቃችሁምን? ምልክታቸውን አታውቁምን?

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ




ኢዮብ 21:29
3 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች  

እናንተ፦ የከበርቴው ቤት የት ነው? ክፉዎች ያደሩበት ድንኳን የት ነው? ብላችኋል።


ክፉ ሰው በመቅሠፍት ቀን እንደሚተርፍ፥ በቁጣው ቀን እንደሚድን።


በመንገድም የሚያልፉ፦ የጌታ በረከት በእናንተ ላይ ይሁን፥ በጌታ ስም እንመርቃችኋለን አይሉም።


ተከተሉን:

ማስታወቂያዎች


ማስታወቂያዎች