ኢዮብ 19:9 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)9 ክብሬን ገፈፈኝ፥ ዘውዴንም ከራሴ ላይ ወሰደ። ምዕራፉን ተመልከትአዲሱ መደበኛ ትርጒም9 ክብሬን ገፍፎኛል፤ ዘውዴንም ከራሴ ላይ ወስዷል። ምዕራፉን ተመልከትአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም9 ክብሬን ከራሴ ላይ ገፎ አዋረደኝ። ምዕራፉን ተመልከትየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)9 ክብሬን ገፈፈኝ፤ ዘውዴንም ከራሴ ላይ ወሰደ። ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)9 ክብሬን ገፈፈኝ፥ ዘውዴንም ከራሴ ላይ ወሰደ። ምዕራፉን ተመልከት |