ኢዮብ 18:7 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)7 የኃይሉም እርምጃ ትጠብባለች፥ ምክሩም ትጥለዋለች። ምዕራፉን ተመልከትአዲሱ መደበኛ ትርጒም7 የርምጃው ብርታት ይደክማል፤ የገዛ ዕቅዱም ይጥለዋል። ምዕራፉን ተመልከትአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም7 የብርቱ ዕርምጃው ርዝመት እያጠረ ይሄዳል፤ የራሱም የተንኰል ዕቅድ ይጥለዋል። ምዕራፉን ተመልከትየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)7 የተዋረዱ ሰዎች ንብረቱን ይወስዳሉ፤ ምክሩም ትጥለዋለች። ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)7 የኃይሉም እርምጃ ትጠብባለች፥ ምክሩም ትጥለዋለች። ምዕራፉን ተመልከት |