ኢዮብ 11:16 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)16 መከራህንም ትረሳለህ፥ እንዳለፈ ውኃ ታስበዋለህ። ምዕራፉን ተመልከትአዲሱ መደበኛ ትርጒም16 መከራህን ትረሳለህ፤ ዐልፎ እንደ ሄደ ጐርፍም ታስበዋለህ። ምዕራፉን ተመልከትአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም16 ችግርህን ሁሉ ትረሳዋለህ፤ የምታስታውሰውም እንዳለፈ ጐርፍ ብቻ ነው። ምዕራፉን ተመልከትየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)16 መከራህንም እንዳለፈ ማዕበል ትረሳለህ፥ ከእንግዲህም ወዲያ አትደነግጥም። ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)16 መከራህንም ትረሳለህ፥ እንዳለፈ ውኃ ታስበዋለህ። ምዕራፉን ተመልከት |