ኤርምያስ 44:16 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)16 “አንተ በጌታ ስም የነገርኸንን ቃል አንሰማህም። ምዕራፉን ተመልከትአዲሱ መደበኛ ትርጒም16 “አንተ በእግዚአብሔር ስም የነገርኸንን መልእክት አንሰማም፤ ምዕራፉን ተመልከትአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም16 “አንተ በእግዚአብሔር ስም የተናገርከውን ሁሉ መስማት አንፈልግም፤ ምዕራፉን ተመልከትየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)16 “አንተ በእግዚአብሔር ስም የነገርኸንን ቃል አንሰማም። ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)16 አንተ በእግዚአብሔር ስም የነገርኸንን ቃል አንሰማህም። ምዕራፉን ተመልከት |