ኤርምያስ 29:24 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)24 ለኔሔላማዊው ለሸማያ እንዲህ በል፦ ምዕራፉን ተመልከትአዲሱ መደበኛ ትርጒም24 ለኔሔላማዊው ለሸማያ እንዲህ ብለህ ንገረው፤ ምዕራፉን ተመልከትአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም24-25 የኔሔላም ተወላጅ ለሆነው ለሸማዕያ፥ እንዲህ በለው፤ ይህ የሠራዊት ጌታ የእስራኤል አምላክ ቃል ነው፤ ለኢየሩሳሌም ሰዎች ለካህኑ ለማዕሲያ ልጅ ለሰፎንያስና ለሌሎቹም ካህናት በራስህ ስም መልእክቶችን ልከሃል፤ በመልእክትህም ለሰፎንያስ እንዲህ ብለኸዋል፦ ምዕራፉን ተመልከትየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)24 ለአሔልማዊው ለሸማያ እንዲህ በል፦ ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)24 ለኔሔላማዊው ለሸማያ እንዲህ በል፦ ምዕራፉን ተመልከት |