ኤርምያስ 25:35 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)35 ከእረኞችም የመሸሻ ስፍራ ከመንጋ አውራዎችም ማምለጫ ይጠፋል። ምዕራፉን ተመልከትአዲሱ መደበኛ ትርጒም35 እረኞች የሚሸሹበት፣ የመንጋ ጠባቂዎችም የሚያመልጡበት የለም። ምዕራፉን ተመልከትአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም35 መሪዎቹ መሸሻ የላቸውም፤ የሕዝቡም ጠባቂዎች ማምለጥ አይችሉም። ምዕራፉን ተመልከትየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)35 ከእረኞች የማይጠፋ የለም፤ የበጎች አውራዎችም አይድኑም። ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)35 ሽሽትም ከእረኞች ማምለጥም ከመንጋ አውራዎች ይጠፋል። ምዕራፉን ተመልከት |