ኤርምያስ 15:12 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)12 በውኑ ብረትን፥ የሰሜንን ብረት፥ ናስንም የሚሰብር አለን? ምዕራፉን ተመልከትአዲሱ መደበኛ ትርጒም12 “ሰው ብረትን፣ ከሰሜን የመጣን ብረት፣ ንሓስንስ መስበር ይችላልን? ምዕራፉን ተመልከትአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም12 የይሁዳ ሕዝብ ሆይ! ከነሐስ ጋር የተቀላቀለን ብረት ለመስበር እንደማትችሉ ሁሉ በሰሜን በኩል ከጠላት የተቃጣውን አደጋ ልታሸንፉ አትችሉም።” ምዕራፉን ተመልከትየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)12 በውኑ ብረትን፥ የሰሜንን ብረት፥ ናስንም የሚሰብር አለን? ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)12 በውኑ ብረትን፥ የሰሜንን ብረት፥ ናስንም የሚሰብር አለን? ምዕራፉን ተመልከት |