ኢሳይያስ 51:14 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)14 አይሞትም ወደ ጉድጓድም አይወርድም፥ እንጀራም አይጐድልበትም። ምዕራፉን ተመልከትአዲሱ መደበኛ ትርጒም14 ዐንገታቸውን የደፉ እስረኞች በፍጥነት ነጻ ይወጣሉ፤ በታሰሩበትም ጕድጓድ ውስጥ አይሞቱም፤ እንጀራ አያጡም። ምዕራፉን ተመልከትአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም14 እስረኞች በፍጥነት ነጻ ይወጣሉ፤ አይሞቱም፤ ወደ ጥልቁ ጒድጓድም አይወርዱም። የሚበሉትንም እንጀራ አያጡም። ምዕራፉን ተመልከትየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)14 ከዳንሽ በኋላ እንግዲህ አይኖርምና፥ አይዘገይምምና። ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)14 አይሞትም ወደ ጕድጓድም አይወርድም፥ እንጀራም አይጐድልበትም። ምዕራፉን ተመልከት |