ኢሳይያስ 28:3 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)3 የኤፍሬም ሰካራሞች የትዕቢት አክሊል በእግር ይረገጣል፤ ምዕራፉን ተመልከትአዲሱ መደበኛ ትርጒም3 የኤፍሬም ሰካራሞች የመታበያ አክሊል፣ በእግር ይረገጣል። ምዕራፉን ተመልከትአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም3 የእስራኤላውያን ሰካራሞች የትዕቢት ዘውድ በእግር ይረገጣል ምዕራፉን ተመልከትየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)3 የኤፍሬም ምንደኞች ትዕቢት አክሊል በእጅና በእግር ይረገጣል፤ ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)3-4 የኤፍሬም ሰካሮች ትዕቢት አክሊል በእግር ይረገጣል፥ በወፍራሙ ሸለቆ ራስ ላይ ያለች የረገፈች የክብሩ ጌጥ አበባ ከመከር በፊት አስቀድማ እንደምትበስል በለስ ትሆናለች፥ ሰው ባያት ጊዜ በእጁ እንዳለች ይበላታል። ምዕራፉን ተመልከት |