ኢሳይያስ 28:23 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)23 አድምጡ ድምፄንም ስሙ፤ ልብ አድርጉ ንግግሬንም ስሙ። ምዕራፉን ተመልከትአዲሱ መደበኛ ትርጒም23 አድምጡ ድምፄን ስሙ፤ አስተውሉ ቃሌንም ስሙ። ምዕራፉን ተመልከትአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም23 የምነግራችሁን አድምጡ፤ የምላችሁንም ሁሉ በጥንቃቄ ስሙ። ምዕራፉን ተመልከትየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)23 አድምጡ፤ ድምፄንም ስሙ፤ ልብ አድርጉ፤ ንግግሬንም ስሙ። ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)23 አድምጡ ድምፄንም ስሙ፥ ልብ አድርጉ ንግግሬንም ስሙ። ምዕራፉን ተመልከት |