ኢሳይያስ 14:7 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)7 ምድርም ሁሉ አርፋ በጸጥታ ተቀምጣለች እልልም ብላለች። ምዕራፉን ተመልከትአዲሱ መደበኛ ትርጒም7 ምድር ሁሉ ሰላምና ዕረፍት አግኝታለች፤ የደስታም ዝማሬ ታስተጋባለች። ምዕራፉን ተመልከትአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም7 በመጨረሻ ግን እነሆ ዓለም ሁሉ የሰላም ዕረፍት ያገኛል፤ ሁሉም በደስታ ይዘምራሉ። ምዕራፉን ተመልከትየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)7 ምድርም ሁሉ ዐርፋ በጸጥታ ተቀምጣለች፤ እልልም ብላለች። ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)7 ምድርም ሁሉ አርፋ በጸጥታ ተቀምጣለች እልልም ብላለች። ምዕራፉን ተመልከት |