ሆሴዕ 6:8 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)8 ገለዓድ በደም የተቀባች የክፉ አድራጊዎች ከተማ ነች። ምዕራፉን ተመልከትአዲሱ መደበኛ ትርጒም8 ገለዓድ በደም የተበከለች፣ የክፉዎች ሰዎች ከተማ ናት። ምዕራፉን ተመልከትአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም8 ገለዓድ ክፉ ሰዎችና በደም የተበከሉ ነፍሰ ገዳዮች የሞሉባት ከተማ ሆናለች! ምዕራፉን ተመልከትየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)8 ገለዓድ ከንቱን የምትሠራና በደም የተቀባች ከተማ ናት፥ ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)8 ገለዓድ ኃጢአትን የሚሠሩ ሰዎች ከተማ፥ በደምም የተቀባ ነው። ምዕራፉን ተመልከት |