ሆሴዕ 4:17 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)17 ኤፍሬም ከጣዖታት ጋር ተጣምሯል፤ እርሱንስ ተወው። ምዕራፉን ተመልከትአዲሱ መደበኛ ትርጒም17 ኤፍሬም ከጣዖት ጋራ ተጣምሯል፤ እስኪ ተዉት፤ ምዕራፉን ተመልከትአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም17 የእስራኤል ሕዝብ ከጣዖት አምልኮ ጋር ስለ ተጣመሩ ተዉአቸው የፈለጉትን ያድርጉ። ምዕራፉን ተመልከትየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)17 እንዲሁም ኤፍሬም ከጣዖታት ጋር ተጋጠመ፤ ለራሱም ዕንቅፋትን አኖረ። ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)17 ኤፍሬም ከጣዖታት ጋር ተጋጠመ፥ ተወው። ምዕራፉን ተመልከት |