ሆሴዕ 13:5 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)5 በምድረ በዳ፥ እጅግ በደረቀ ምድር አውቄህ ነበር። ምዕራፉን ተመልከትአዲሱ መደበኛ ትርጒም5 በምድረ በዳ፣ በሐሩር ምድርም ተንከባከብሁህ። ምዕራፉን ተመልከትአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም5 ድርቅ በበዛበት በረሓ እንክብካቤ ያደረግኹላችሁ እኔ ነኝ። ምዕራፉን ተመልከትየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)5 በምድረ በዳና በዞርህበት ምድር ሁሉ ጠበቅሁህ። ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)5 በምድረ በዳ፥ እጅግ በደረቀ ምድር አውቄህ ነበር። ምዕራፉን ተመልከት |