ሆሴዕ 13:12 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)12 የኤፍሬም በደል ታስሮአል፥ ኃጢአቱም ተከማችቶአል። ምዕራፉን ተመልከትአዲሱ መደበኛ ትርጒም12 የኤፍሬም በደል ተከማችቷል፤ ኀጢአቱም በመዝገብ ተይዟል። ምዕራፉን ተመልከትአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም12 “የእስራኤል ኃጢአትና በደል ተጽፎ ተከማችቶአል። ምዕራፉን ተመልከትየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)12 የዐመፅህን ወንጀል ታገሥሁት፤ የኤፍሬም ኀጢአቱም ተከማችትዋል ። ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)12 የኤፍሬም በደል ታስሮአል፥ ኃጢአቱም ተከማችቶአል። ምዕራፉን ተመልከት |