ዘፍጥረት 49:23 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)23 ቀስተኞች አስቸገሩት፥ ነደፉትም፥ ተቃወሙትም፥ ምዕራፉን ተመልከትአዲሱ መደበኛ ትርጒም23 ቀስተኞች በጭካኔ አጠቁት፤ በጥላቻም ነደፉት። ምዕራፉን ተመልከትአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም23 ቀስተኞቹ በብርቱ ያጠቁታል፤ በቀስታቸውም እየነደፉ ያሳድዱታል። ምዕራፉን ተመልከትየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)23 በምክራቸው የሰደቡት ጌቶች ሆኑበት፤ ቀስተኞችም ወጉት፤ ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)23 ቀስተኞች አስቸገሩት ነደፋትም ተቃወሙትም ነገር ግም ቀስቱ እንደ ጸና ቀረ፤ ምዕራፉን ተመልከት |