ዘፍጥረት 49:16 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)16 ዳን በወገኑ ይፈርዳል፥ ከእስራኤል ነገድ እንደ አንዱ። ምዕራፉን ተመልከትአዲሱ መደበኛ ትርጒም16 “ዳን፣ ከእስራኤል ነገዶች እንደ አንዱ ሆኖ፣ በራሱ ሕዝብ ላይ ይፈርዳል። ምዕራፉን ተመልከትአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም16 “ዳን፥ ከእስራኤል ነገዶች አንዱ ለሆነው ሕዝብ ፈራጅ ይሆናል። ምዕራፉን ተመልከትየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)16 “ዳን ከእስራኤል ነገድ እንደ አንዱ በወገኑ ይፈርዳል፤ ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)16 ዳም በወገኑ ይፈርዳል ከእስርኤል ነገስ እንደ አንዱ ምዕራፉን ተመልከት |