ዘፍጥረት 42:26 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)26 እህላቸውን በአህዮቻቸው ጭነው ጉዞአቸውን ቀጠሉ። ምዕራፉን ተመልከትአዲሱ መደበኛ ትርጒም26 እህላቸውን በአህዮቻቸው ጭነው ጕዟቸውን ቀጠሉ። ምዕራፉን ተመልከትአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም26 የዮሴፍ ወንድሞች የገዙትን እህል በአህዮቻቸው ጭነው ጒዞ ጀመሩ። ምዕራፉን ተመልከትየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)26 እነርሱም እህሉን በአህዮቻቸው ላይ ጫኑ፤ ከዚያም ተነሥተው ሄዱ። ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)26 እነርሱም እህሉን በአህዮቻቸው ላይ ጫኑ ከዚያም ተነሥተው ሄዱ። ምዕራፉን ተመልከት |