ዘፍጥረት 41:53 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)53 በግብጽ ምድር የነበረው ሰባቱ የጥጋብ ዘመን ዐለፈና ምዕራፉን ተመልከትአዲሱ መደበኛ ትርጒም53 በግብጽ ምድር የነበረው ሰባቱ የጥጋብ ዘመን ዐለፈና ምዕራፉን ተመልከትአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም53 በግብጽ ምድር ጥጋብ የበዛባቸው ሰባቱ ዓመቶች ተፈጸሙ፤ ምዕራፉን ተመልከትየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)53 በግብፅ ምድር የነበረውም ሰባቱ የጥጋብ ዓመት አለፈ፤ ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)53 በግብፅ ምድር የነበረውም የሰባቱ ዓመት ጥጋብ አለፈ፥ ምዕራፉን ተመልከት |