ዘፍጥረት 41:37 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)37 ዕቅዱንም ፈርዖንና ሹማምንቱ ሁሉ መልካም ሆኖ አገኙት። ምዕራፉን ተመልከትአዲሱ መደበኛ ትርጒም37 ዕቅዱንም ፈርዖንና ሹማምቱ ሁሉ መልካም ሆኖ አገኙት። ምዕራፉን ተመልከትአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም37 ዕቅዱም ለፈርዖንና ለባለሟሎቹ ሁሉ መልካም ሆኖ ታያቸው፤ ምዕራፉን ተመልከትየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)37 ነገሩም ፈርዖንንና ሰዎቹን ሁሉ ደስ አሰኛቸው፤ ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)37 ነገሩም በፈርዖንና በሎሌዎቹ ፊት መልካም ሆነ፤ ምዕራፉን ተመልከት |